ምክር ቤቱ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አጸደቀ።

0
0 0
Read Time:27 Second

አዲስ አበባ: የካቲት 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል።

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እጩ ኮሚሽነሮችን መርምሮ አጽድቋል።

በዚህም መሰረት:-

1.ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ-የኮሚሽነር ሰብሳቢ

2.ወ/ሮ ሂሩት ገብረ ሥላሴ- ምክትል
ሰብሳቢ

  1. ዶክተር ተገኘወርቅ ጌቱ -በአባልነት
  2. አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ-በአባልነት
  3. ወይዘሮ ብሌን ገ/መድህን -በአባልነት
  4. ዶክተር ዮናስ አዳዬ -በአባልነት
  5. አቶ ዘገየ አስፋው -በአባልነት
  6. አቶ መላኩ ወ/ማሪያም- በአባልነት

9 አምባሳደር መሐሙድ ድሪር -በአባልነት

  1. አቶ ሙሉጌታ አጎ- በአባልነት
  2. ዶክተር አምባዬ ኦጋቶ በአባልነት የሀገራዊ ምክክሩን እንዲያስተባብሩ በ5 ድምጽ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቆ ቃለ መሐላ ፈጽመዋል።
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *