አቶ ጌታቸው አሰፋ በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቁጥጥር ስር ውሏል።

0
0 0
Read Time:17 Second

የትግራይ ህዝብ በአሉን በሰላም እንዳያሳልፍ የእናት ጡት ነካሽ የሆኑ የጁንታው ቡድን ርዝራዦች እዚህም እዚያም ችግር ለመፍጠር ሙከራ ቢያደርጉም ቁንጮወቹ ጁንታወች እየተያዙና እየተደመሰሱ ይገኛሉ። በአሁኑ ሠአት አብዛኛው የጁንታው የላዕላይ አመራሮች በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ልዩ ዘመቻ ሩጫቸውን ጨርሰዋል ። የጁንታው ዋና ትዕዛዝ ሰጭ እና መሪ የቀድሞው የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቁጥጥር ስር ውሏል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *