የኮቪድ ወረርሽኝ እያለ ሀገራዊ ምርጫውን ማኬሄድ እንደሚቻል ጤና ሚንስቴር ገለጸ

0
0 0
Read Time:26 Second
የኮቪድ ወረርሽኝ እያለ ሀገራዊ ምርጫውን ማኬሄድ እንደሚቻል ጤና ሚንስቴር ገለጸ

የጤና ጥበቃ ሚንስቴር የኮቪድ 19 ወረርሽኝ እያለ ሀገር አቀፍ ምርጫውን ማኬሄድ እንጀሚቻል ገለጸ ።

የጤና ጥበቃ ሚንስቴር ዛሬ መስከረም 8 ቀን 2012 ዓም የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምላሽና ቀጣይ እርምጃዎችን በተመለከተ ሪፖርትና ምክረሀሳብ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት ነው ይህንን ያለው።

የትግራይ ተወካይ የሆኑት ገብረእግዚአብሔር አርአያ ምርጫውን ለማካሄድ የሚያስችል የፖለቲካ ምህዳር በሌለበት ምርጫው መካሄድ የለበትም ብለዋል።

የጤና ሚንስቴር ባቀረበው ሪፖርት እና ምክረሀሳብ ላይ የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ እና የህግ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክረ ሀሳቦቹን በዝርዝር መርምረው በቀጣይ የውሳኔ ሀሳብ እንዲያቀርቡለት ምክር ቤቱ ወስኗል።

Source:Reporter

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *