0 0
Read Time:21 Second

ከድምፃዊ ሃጫሉ ግድያ ጋር በተያያዘ ከሰኔ 24 ቀን 2012 ዓ.ም. ጀምሮ ለ64 ቀናት በእስር ላይ የነበሩት ይልቃል ጌትነት (ኢንጂነር) በዋስ ተፈትተዋል፡፡ በታሰሩበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን እሥረኛ ማቆያ (በትውስት) ሆነው፣ ከሰብዓዊ መብት አያያዝ ጋር ቅሬታ ሲያቀርቡ ቆይተዋል፡፡ በተለይም በእስረኛ ማቆያ የኮሮና ቫይረስ የያዛቸው ተጠርጣሪዎች በመገኘታቸው ሥጋታቸውን ሲገልጹ የቆዩት የኢትዮጵያ ኃይሎች ንቅናቄ (ኢኃን) ሊቀመንበር ይልቃል (ኢንጂነር) ከተለመደው ወጣ ባለ ሁኔታ የራስ ፀጉራቸውና ፂማቸው ከማደጉ በስተቀር በሰላም መፈታታቸው ታውቋል፡፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *