በሐበሻቪው ቴክኖሎጂና መልቲ ሚዲያ የተዘጋጀ የኢትዮጵያ ፊልም ፌስቲቫል በለንደን የፊታችን ዐርብ ለ፫ ቀን ፫ የተለያዪ ፊልሞችን ሊያቀርብ ነው።

ሐበሻቪው ቴክኖሎጂና መልቲሚዲያ “ሂሩት አባታ ማነው?” የተሰኘውን ጥንታዊ ኢትዮጵያዊ ፊልም ለመጀመሪያ ጊዜ ከሀገር ውጪ በዮናይትድ ኪንግደም (ሎንደን) ከተማ እጅግ ድንቅና…