News

የደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር በዞኑ እስረኞችን ለማስፈታት የሞከሩ 16 ሰዎች መገደላቸውን አስታወቀ።

ዞኑ ይህን ያሳወቀው ለጀርመን ድምፅ ሬድዮ ጣቢያ በሰጠው ቃል ነው።የዞን ም/አስተዳዳሪ አቶ ጥላሁን ደጀኔ ለሬድዮ ጣቢያው ፥ " ትናንት ሌሊት...