On the evening of November 23 1974, 60 senior officials were summarily executed.
It was on November 23, 1974 that the military junta “The Derg” massacred 60 imprisoned Ethiopian government officials at Kerchele Prison. The Derg seemed to get the support of the public initially with its peaceful slogan “Ethiopia Tikdem Yale Minim Dem”…
ህዳር 14 ቀን በጥይት ተደብድበው በግፍ የተገድሉት 60 ዎቹ ባለስልጣናት እውነታዎች
ሰለ 60 ዎቹ ባለስልጣናት እውነታዎችሺህ ዘጠኝ መቶ ስልሳ ሰባት……ቀናት ቀናትን ወልደዋል፡፡ ሀገሪቱ ከጫፍ እስከ ጫፍ በአዲስ የለውጥ ማዕበል ውስጥ እየተናጠች ነው፡፡ ለዘመናት ስትተዳደርበት የቆየችውን ንጉሳዊ አስተዳደደር ፈንግሎ በሀገሪቱ ላይ ራሱን መንግስት ያደረገው የወታደራዊ ቡድን ስልጣኑን በህዝብ ለሚመረጠው አካል አስረክቦ ወደ…
Ethiopia’s peace may depend on post-conflict plans for Tigray soldiers
Successfully demobilizing and reintegrating rebels could help Ethiopia avoid further conflict, research shows Sally Sharif Ethiopia reached a peace agreementwith the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) rebels this month. The Nov. 2 deal follows two years of fighting that killed about 500,000…
Ethiopia’s PM Abiy Ahmed stated that Tigray war didn’t hurt our economy
Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed on Tuesday assured his people that the conflict in Tigray and other challenges like Covid-19 pandemic did not hinder the country’s economy from growing. It was the first assurance since his government signed a cessation…
Our planet population has reached eight billion head counts!
The world’s population is projected to hit an estimated eight billion people on Tuesday, according to the United Nations, with much of the growth coming from developing nations in Africa. Among them is Nigeria and over the next three decades…
Brinkmanship’ cited for break in vital Ethiopia peace signature
Ethiopian government and TPLF representatives sign a peace agreement on November 2, 2022. Ethiopians may this week heave a collective sigh of relief after the government reached a cessation of hostilities agreement with TPLF, signalling an end to a two-year…
“ፍቅር እስከ መቃብር” የ ታላቁ ደራሲ ሀዲስ ዓለማየሁ የፍቅር ሕይወት።
ፍቅ ር እስከመቃብር┈┈•✦•┈┈ደራሲ እና ዲፕሎማት ሀዲስ ዓለማየሁ ለመጀመሪያ ጊዜ በሥራ ምክንያት ከኢትዮጵያ ውጭ የኖሩት ኢየሩሳሌም ነበር፡፡ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ቆንስል ሆነው ለሁለት ዓመታት አገልግለዋል፡፡ ከባለቤታቸው ወይዘሮ ክበበፀሐይ በላይ ጋር ተዋውቀው ለጋብቻ የበቁትም በዚህ ወቅት ነበር፡፡በጊዜው ወይዘሮ ክበበፀሐይ ከአያታቸው ጋር ኢየሩሳሌም ይኖሩ…
የሁለቱ ምክርቤት አፈጉባኤዎች፣ ርዕሰ መስተዳድሮች እና ሚንስትሮች ከደቡብ አፍሪካው የሰላም ስምምነትላይ ውይይት ተካሄደ።
ከደቡብ አፍሪካው የሰላም ስምምነት መልስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በተገኙበት በአዲስ አበባ የሰላም ሂደቱ፣ ውጤት እና አንድምታው ላይ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ የሁለቱ ምክርቤት አፈጉባኤዎች፣ ርዕሰ መስተዳድሮች እና ሚንስትሮች ተገኝተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬዲዋን ሁሴን በውይይቱ…
The government released the signed agreement for lasting peace!
The Government of the Federal Democratic Republic of Ethiopia (the Government) and the Tigray People’s Liberation Front (the TPLF) (together referred to as the Parties) agree to the following terms; Article 1 – Objectives The objectives of this Agreement are…
አባታዊ የደስታ መልእክት ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት
አባታዊ የደስታ መልዕክት ! ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ፣ ሊቀ ጳጳስ ዘአኵስም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት በወቅታዊ ጉዳይ አባታዊ የደስታ መልእክት አስተላልፈዋል። ከመልዕክታቸው የተወሰደ ፦ ” ውድ ወገኖቻችን ጦርነትን የሰሙ ጆሮዎቻችን ዛሬ #ሰላምን እና #እርቅን…