Ethiopian Tribune

የኢትዮጵያ ትሪቢውን

Month: March 2022

Ethiopian Airlines appointed Ato Mesfin Tasew Bekele as its new CEO

Ato Mesfin has 38 years of experience in airline management and operations in the areas of aircraft maintenance and engineering, procurement, IT, flight operations, capability development, capacity building, development of corporate strategies, airline operation management, and corporate leadership. He earned…

የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በቅርቡ መሾማቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አቶ ተወልደ ገብረ ማርያም ከጤናቸው ጋር በተያያዘ በገዛ ፍቃዳቸው ከኃላፊነት መልቀቃቸውን አረጋግጧል። በሌላ በኩል ፤ የቀድሞ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ግርማ ዋቄ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢ ሆነው በቅርቡ መሾማቸውን አየር መንገዱ አስታውቋል።…

GCEO of Ethiopian Resignation letter

Greetings As you know I have been challenged with health issues since almost a year now and as a result I have been working from the USA for the last five months. Under my current health issues and medical treatment…

GCEO of Ethiopian Resignation letter

Greetings As you know I have been challenged with health issues since almost a year now and as a result I have been working from the USA for the last five months. Under my current health issues and medical treatment…

Early Retirement of Mr. Tewolde GebreMariam, Ethiopian Group Chief Executive Officer.

Statement from the Ethiopian Airlines Early Retirement of Mr. Tewolde GebreMariam, Ethiopian Group Chief Executive Officer. Mr. Tewolde GebreMariam has been under medical treatment in the USA for the last six months. As he needs to focus on his personal…

ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የተላከ መግለጫ።

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መጋቢት 2 ቀን 2014 ዓ.ም. የመንግሥት ፀጥታ ኃይሎችና በርካታ ተመልካቾች በተሰበሰቡበት አስክሬኖች እና አንድ በሕይወት የነበረ ሰው በአሰቃቂ ሁኔታ እሳት ውስጥ ሲጨመር የሚያሳይና በማኅበራዊ ሚድያ በተሰራጨ የቪድዮ ምስል በደረሱት ጥቆማዎች መሰረት ስለሁኔታው አፋጣኝ ማጣራት አድርጓል።…

ዐቢይ አሕመድ በፕሬዝደንትነት ስለሚመራው ብል[ጽ]ግና ልዩ ባሕርያት

ተፃፈ በ አቻምየለው ታምሩ በዐቢይ አሕመድ የሚመራው ብል[ጽ]ግና ምድራችን ካስተናገደቻቸው ዘረኛ ድርጅቶች ሁሉ ዘረኛነትን ፍጹማዊ ያደረገ ዘግናኝ የዘር ድርጅት ነው! ዐቢይ አሕመድ በፕሬዝደንትነት ስለሚመራው ብል[ጽ]ግና ልዩ ባሕርያት ሲናገር በኢትዮጵያ ከተከሰቱ ፓርቲዎች ሁሉ አገር በቀል እሰቤ በውስጡ በመያዝ የተመሰረተ የመጀመሪያው ፓርቲ…

የምግብ ዋጋ ጣራ እየነካ ነው “

የምግብ ዋጋ ጣራ እየነካ ነው “ የዓለም አቀፉ ምግብ ፕሮግራም ኃላፊ ዴቪድ ባስሌይ የዩክሬን ጦርነት የምግብ ዋጋን እንደሚያንረውና ያላደጉ አገራትን ምጣኔ ሃብት ሊያደቅ እንደሚችል አስጠነቀቁ። ዩክሬንና ሩሲያ የምግብ ምርቶችን በገፍ ከሚያመርቱ የዓለማችን አገራት መካከል ናቸው። ኃላፊው እንደሚሉት ጦርነቱ አንዳንድ አገራትን…