የኢትዮጵያ የሃገራዊ የውይይት መድረክ ግምገማ
መግቢያ ሃገራዊ የውይይት /National Dialogue/ መድረክ በተለያዩሃገራት ተከናውኗል ነገር ግን ውጤታማ የሆነው እፍኝበማይሞሉ አገራት ነው። ለምሳሌ ያህል በሩዋንዳ “በሁቱና ቱትሲ” የዘር ጭፍጨፋ ፣በሳውዝ አፍሪካ” አፓርታይድ አገዛዝንና ኤንሲ/ANC/” ፣ ላይቤሪያ ፣ በኬኒያው የምርጫ ወቅት የተነሳው ግጭትወ.ዘ.ተ. የተከወኑ አገራዊ ምክክሮች /Public Dialogues/በጥቂቱ የሚጠቀሱ ናቸው። ከላይ ከጠቀስኳቸው የምክክር መድረኮች የተዋጣለትና በስኬት የተጠናቀቀው የሩዋንዳው “ቱትሲና...

Ethiopia’s Bishoftu Airport: Building a $12.5bn Hub on Fractured Ground
Ethiopia, the World’s Oldest Ally and Its Newest Convenience: From Korea to Gaza, and the Perils of Selective Internationalism
‘The world stayed quiet, so we came to London’: Amhara protesters name the supply chain of violence
Ethiopia’s Debt Crisis Exposes a Rigged Global Financial System
The Hugger and the Dictator: Abiy Ahmed in Satirical Light