Ethiopian Tribune

የኢትዮጵያ ትሪቢውን

Day: 18 November 2020

በቤኒሻንጉል ክልል በሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ላይ በተከፈተ ተኩስ 34 ሰዎች ባሰቃቂ ሁኔታ ሳይገደሉ እንዳልቀረ ኮሚሽኑ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ቅዳሜ ኅዳር 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ሌሊቱን፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በደባጤ ወረዳ ከወንበራ ወደ ቻግኒ በመጓዝ ላይ በነበረ የሕዝብ ማመላሻ አውቶብስ ላይ በህገወጥ ታጣቂዎች በተከፈተ ተኩስ በ34 ንፁሃን ተጓዦች ላይ ዘግናኝ ጥቃት መፈጸሙን አስታወቀ። ኢሰመኮ…

Dr Abiye betrayed by Dr Adhanom

Ethiopia: African nations reject WHO director Tedros lobby for TPLF November 17, 2020 Yeroo 0 CommentsFinfinnee (Yeroo) Several African leaders contacted the Ethiopian government about an effort by World Health Organization (WHO) Director-General Tedros Adhanom to help the Tigrayan Peoples…