የመጀመሪያው የ ኢትዮጵያ ዶክተር ማን ነበሩ?
ሐኪም ወርቅነሀ እሸቴ (ሃኪም ቻርለስ ማርቲን ወርቅነሀ እሸቴ )በ1857 ዓ.ም. በጎንደር ልዩ ስሙ ቈራ በተባለ አካባቢ ከአባታቸው አዛዥ እሸቴ ወ/ማርያም እና ወ/ሮ ደስታ ወ/ማርያም ተወለዱ፡፡ ሐኪም ወርቅነሀ የ3 ዓመት ህፃን ሳሉ ቤተሰባቸው አፄ ቴዎድሮስን ተከትሎ ወደመቅደላ አምባ ሄዶ ነበር፡፡ ከጦርነቱ…
ሐኪም ወርቅነሀ እሸቴ (ሃኪም ቻርለስ ማርቲን ወርቅነሀ እሸቴ )በ1857 ዓ.ም. በጎንደር ልዩ ስሙ ቈራ በተባለ አካባቢ ከአባታቸው አዛዥ እሸቴ ወ/ማርያም እና ወ/ሮ ደስታ ወ/ማርያም ተወለዱ፡፡ ሐኪም ወርቅነሀ የ3 ዓመት ህፃን ሳሉ ቤተሰባቸው አፄ ቴዎድሮስን ተከትሎ ወደመቅደላ አምባ ሄዶ ነበር፡፡ ከጦርነቱ…