አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ የኢፌዲኤሪ ፕሬዝዳንት በመሆን ሳህለወርቅ ዘውዴን ተክተው ተሾሙ።

0
0 0
Read Time:19 Second

ዛሬ መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም. በተካሄደው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ መርሐ ግብር ላይ አምባሳደር ታዬ ያለምንም ተቃውሞ፤ በአምስት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ሹመቱ ጸድቆላቸው በምክር ቤቱ ፊትለፊት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።

በመርሐ ግብሩ ላይ የቀድሞ ፕሬዝዳንትና የኢትዮጵያ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዝዳንት ሆነው ያገለገሉት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለአዲሱ ተሻሚ አምባሳደር ታዬ ህገ መንግስቱን በማስረከብ ኃላፊነታቸውን አስረክበው በክብር ተሰናብተዋል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *