Month: November 2020

አገር በመክዳት ወንጀል የተጠረጠሩት ሰባት ጄኔራል መኮንኖች ላይ 14 የምርመራ ቀናት ተፈቀደ

የሬዲዮ መገናኛን በመጥለፍና ግንኙነት እንዳይኖር በማቋረጥ የሰሜን ዕዝ በሕገወጡ የሕወሓት ጦር ጉዳት እንዲደርስበት በማድረጋቸው፣ አገር በመክዳትና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል...

በቤኒሻንጉል ክልል በሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ላይ በተከፈተ ተኩስ 34 ሰዎች ባሰቃቂ ሁኔታ ሳይገደሉ እንዳልቀረ ኮሚሽኑ አስታወቀ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ቅዳሜ ኅዳር 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ሌሊቱን፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በደባጤ ወረዳ ከወንበራ ወደ ቻግኒ...