Day: 10 March 2023

አምነስቲ ኢንተርናሸናል በማሕበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ የተጣለው እገዳ እንዲነሳ ጠየቀ።

በኢትዮጵያ በተወሰኑ የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ላይ የተደረገው ክልከላ እንዲነሳ አምነስቲ ጠየቀ። ኢትዮጵያ ውስጥ የቴሌግራም፣ ፌስቡክ ፣ ዩትዩብ መሰል የማኅበራዊ መገናኛ...