0 0
Read Time:24 Second

ደሴ —
በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ ግድም ወረዳ አጣዬ ከተማ አስተዳደር ካራቆሬ ከተማ እና ዙሪያው አካባቢዎች ከትናንት ምሽት ጀምሮ እስከ ጠዋት የዘለቀ፣ በከባድ መሣሪያ የታገዘ ጥቃት መካሄዱን የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።

ወረዳው በቅርቦ ከኦሮሞ ብሄረሰብ ጋር በሚያጎራብቱ አካባቢዎች በተፈጠረው ግጭት ከቤት ንብረታቸው የተፈናቀሉ ኗሪዎችን ለማቋቋም ጥረት እያደረኩ ነው ባለበት ወቅት ጥቃቱ መሰንዘሩ ለሌላ ሰብዓዊ ቀውስ የሚዳርግ ነው ይላል።

በጥቃቱ የሞቱና የቆሰሉ ንጹሀን ስለመኖራቸው እየተነገረ ነው።

ምንጭ የ አሜሪካ ድምጽ

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *