አቶ ታየ ደንደዓ:- ሴተኛ አዳሪ በሚሊዮን የገዛ ቡድን ዛሬ በህግ ማስከበር ስም የደሃ ቤት እና ቤተ እምነት ማፍረስ ተገቢ አይደለም!!
“የቱለማን መሬት ሸጦ ሴተኛ አዳሪ በሚሊዮን የገዛ ቡድን ዛሬ በህግ ማስከበር ስም የደሃ ቤት እና ቤተ እምነት ማፍረስ ተገቢ አይደለም!!” አቶ ታየ ደንደዓ አቶ ታዬ ደንደዓ በአዲስ አበባ ዙሪያ ሸገር ከተማ የሚፈርሱ ቤቶች እና ቤተ እምነቶችን ተከትሎ የፃፉት እንደሚከተለው ወደ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ «የአማራ ሸኔ» ሲሉ ያሰሙት የጥላቻ ንግግር
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ «የአማራ ሸኔ» ሲሉ ያሰሙት የጥላቻ ንግግር የመብት ጥያቄዎችን በሚያቀርቡና የመንግስትን አሰራር በሚተቹ የነቁ አማሮች ላይ በቀጣይ መንግስታቸው ሊወስድ የወሰነውን የአፈና ዘመቻ ማስጀመሪያ ፊሽካ አድርጌ እመለከተዋለሁ። ክርስቲያን ታደለ እንደአፉ ባደረገው…!! “…በእርሱ ቤት ትግሬን ጁንታ ብሎ እንዳደቀቀው፣ ከበሻሻም እኩል…
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሀብታቸውን አስመዘገቡ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሀብታቸውን በማስመዝገብ የሀብት ምዝገባ ሰነዳቸውን ለፌዴራል ሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስረከቡ።–የፌዴራል ሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ሙስናን ለመዋጋት ሰፋፊ ሥራዎችን እየሠራ ነው ያሉት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ የሀብት ማስመዝገብ ሥራው ሙስናን…