0 0

የምግብ ዋጋ ጣራ እየነካ ነው “

የምግብ ዋጋ ጣራ እየነካ ነው "የዓለም አቀፉ ምግብ ፕሮግራም ኃላፊ ዴቪድ ባስሌይ የዩክሬን ጦርነት የምግብ ዋጋን እንደሚያንረውና ያላደጉ አገራትን ምጣኔ ሃብት ሊያደቅ እንደሚችል አስጠነቀቁ።ዩክሬንና ሩሲያ የምግብ ምርቶችን በገፍ ከሚያመርቱ የዓለማችን...
0 0

ብአዴን ቅርጫፍ ነው መገንደስ ግንዱን ከስሩ ነው

የዐማራ ብልህነት ፡ ጥበብ አዋቂነት፣ አስተዋይነት፡ ፈሪሃ እግዛብሄርነት ፡ ጀግንነት ሲነገር ነው የኖረው፡፡ እውነቱም ያ ነው፡፡ ነገር ግን ብአዴን የተባለው ስብስብ ከዐማራ እናት መሐፀን የወጣ እስከማይመስል ድረስ ፡ አስመሳዮች፡ አድር ባዮች፡አሽከሮች፡ ሆዳሞች ፡ ከሃዲዎች ፡ የእናት ጡት ነካሾች፡፡

0 0

126ኛው የአድዋ የድል ቀን አከባበር በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መኖሪያ ፤ቤት

የካቲት 27 ቀን 2014 አ.ም6 /3/2022 አቶ ከፈያለው 126ኛው የአድዋ የድል ቀን አከባበር በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መኖሪያ ፤ቤት በነበረውና አሁን ሙዝየም እየሆነ ባለው ቤትና ግቢ፤ በእለቱ ከተለያዩ የዩኬ ክፍሎች የመጡ...
0 0

ኬንያ ኦነግ ሸኔን ለማጥፋት እንደምትስራ አስታወቀች

የኬንያ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት ኢንስፔክተር ጀነራል ሄላሪ ሙትያምባይ፤በሁለቱ አገሮች አዋሳኝ አካባቢዎች የሸኔን እንዲሁም የአልሸባብን እንቅስቃሴ ለማስቆም የጋራ ዘመቻ እናደርጋለን ብለዋል።የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፤ የኬንያ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት...
0 0

መንግሥት መቀመጫቸውን አዲስአበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እየሠጠ ነው

ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት ሀገራት እና የኢጋድ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ፍሰሃ ሻውል በሰጡት ማብራሪያ መንግሥት በኢትዮጵያ ሰላም እንዲሰፍን በርካታ እርምጃ መጓዙን ገልፀዋል።ሆኖም አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት አሁንም ለአሸባሪው ህወሓት በመወገን...
0 0

በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ሙከራ መደረጉን ኢንሳ አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ከ3 ሺህ 400 በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መደረጋቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ ኢንሳ አስታውቋል፡፡የኤጄንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፤ ባለፉት ጊዜያት በባንኮች፣ በማይክሮ...
0 0

የሕወሓት ሀይል ባለባቸውና ክልሉ በሚዋሰንባቸው አካባቢዎች ሰላም ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡

የሕወሓት ሀይል ባለባቸውና ክልሉ በሚዋሰንባቸው አካባቢዎች ሰላም ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡በአማራ ክልል አሁንም የሕወሓት ወራሪ ሀይል ባለባቸው አካባቢዎችና ክልሉ በሚዋሰንባቸው አካባቢዎች ሰላም እንዲሰፍን እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት...
0 0

የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድቤት ባለፉት ስድስት ወራት ከ57ሺ በላይ መዝገቦች ላይ ወሳኔ መስጠቱን አስታወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ፈርድ ቤት በስድስት ወራት ውስጥ ለ57 ሺ 179 መዝገቦች ውሳኔ መሰጠቱን አስታውቋል፡፡የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ተስፋዬ መለሰ የፍርድ ቤቶችን የስድስት ወራት ሪፖርት ለከተማው ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት...
Menu
Social profiles