“arising trend of enforced disappearances in Ethiopia must end!” The Ethiopian Human Rights Commission
The Ethiopian Human Rights Commission has called for an end to what it calls arising trend of enforced disappearances in the country. The Ethiopian government has yet to respond to the commission’s report, which says at least 12 people have…
ለጥምቀት የልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ብለዋል ጀነራሉ።
#መልዕክት ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ፤ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የኒዩወርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፦ ” ታቦታትን ይዘን ስንጓዝ ጣራ የለውም እንጂ #ቤተክርስቲያንን ይዘን እንደምንጓዝ ነው የሚቆጠረው ፤ ስለሆነም ታቦታትን ስናጅብ በዚህ ልክ ተረድተን #በትህትና እና #በሥርዓት መጓዝ ይኖርብናል።…
violence in Ethiopia: facebook faces $1.6 billion law suit
A $1.6 billion lawsuit alleges Facebook’s inaction fueled violence in Ethiopia By Emily Olson FoxgloveAbrham Amare, one of the plaintiffs named in a new lawsuit filed against Facebook’s parent company, Meta, claims that social media posts directly led to his father’s…
violence in Ethiopia: facebook faces $1.6 billion law suit
A $1.6 billion lawsuit alleges Facebook’s inaction fueled violence in Ethiopia By Emily Olson FoxgloveAbrham Amare, one of the plaintiffs named in a new lawsuit filed against Facebook’s parent company, Meta, claims that social media posts directly led to his father’s…
68 years ago H.I.M. HaileSelassie I honoured with “The Freedom of the City” by city of Bath.
October 18th 1954, 68 years ago H.I.M. HaileSelassie I returned to the City of Bath to stay at Fairfield House once again and was honoured with the highest civic honour, “The Freedom of the City” 💚💛❤ Fairfield House, Home of…
“የአለም ፀሐይ ሁሉ ጠልቃ ትወጣለች፣የ’ኔ ፀሐይ ብቻ ምነው ጠልቃ ቀረች።”
ይኼንን ያሉት ሚስታቸውን በሞት የተነጠቁት ሌ/ጄኔራል ዐብይ አበበ ናቸው።ከሥር ያለው ፎቶ ውብ ወጣት ልዕልት ፀሐይ ኃይለሥላሴ ናቸውቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ከ እቴጌ መነን አስፋው ከሚወልዷቸው ልጆች አንዷ ናቸው ልዕልቷ በጣሊያ ዳግም ወረራ ወቅት ከአባታቸው ጋር ወደ እንግሊዝ ስደት በኼዱበት ጊዜ ለንደን…
ሂሩት!! “አባቱዋ ማነው?”
ሒሩት አባቷ ማነው? የ1957ዓ.ም. የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የፊልም ታሪክ ለንደን ለሚገኙት ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች በክብር. በሲኒማ ቤት የፊታችን ቅዳሜ ይቀርባል ። “ሂሩት አባቷ ማነው?” የተሰኘው ፊልም በኢላላ ኢብሳ ተጽፎ በግሪካዊ ላምብሮስ ዮካሪስ ዳይሬክት የተደረገው ባለነጭና ጥቁር ቀለም ፊልም በኢትዮጵያ ፊልም ታሪክ…
Kenya gets Cheaper hydroelectric power from Ethiopia via an “electricity highway”
Cheaper hydroelectric power from Ethiopia via an “electricity highway”
የኢትዮጵያ የሃገራዊ የውይይት መድረክ ግምገማ
መግቢያ ሃገራዊ የውይይት /National Dialogue/ መድረክ በተለያዩሃገራት ተከናውኗል ነገር ግን ውጤታማ የሆነው እፍኝበማይሞሉ አገራት ነው። ለምሳሌ ያህል በሩዋንዳ “በሁቱና ቱትሲ” የዘር ጭፍጨፋ ፣በሳውዝ አፍሪካ” አፓርታይድ አገዛዝንና ኤንሲ/ANC/” ፣ ላይቤሪያ ፣ በኬኒያው የምርጫ ወቅት የተነሳው ግጭትወ.ዘ.ተ. የተከወኑ አገራዊ ምክክሮች /Public Dialogues/በጥቂቱ የሚጠቀሱ ናቸው። ከላይ ከጠቀስኳቸው የምክክር መድረኮች የተዋጣለትና በስኬት የተጠናቀቀው የሩዋንዳው “ቱትሲና ኡቱ” ድርድር ነበር። የተቀሩት ግን የሚጠበቅባቸውን የድርድር ስርአትና አካኤድ ስላልተከተሉ ውጤታማ አልሆኑም። የተፈፀመው የዘር ማጥፋት ወንጀል፣ ማፈናቀል ወ.ዘ.ተ.እውነታዎች ነጥረው ስለ ወጡ ፣ በሁለት ጎራ በተቃዋሚነት…