Ethiopian Tribune

የኢትዮጵያ ትሪቢውን

Day: 8 September 2020

በዝቅተኛ ኑሮ ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን በኮቪድ-19 ምክኒያት ለከፍተኛ ችግርና የማህበራዊ ቀውስ ተዳርገዋል።

የኮቪድ -19 ወረርሽኝና ወረርሽኙን ለመከላከል የተወሰዱ እርምጃዎች በዝቅተኛ ኑሮ ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ለከፍተኛ ችግርና የማህበራዊ ቀውስ መዳረጉን “የረሃብ ቅድመ ማስጠንቀቅ ግንኙነት መረብ” የተሰኘ የአሜሪካ መንግስታዊ የጥናት ተቋም ያወጣው ሪፖርት አመለከተ፡፡ ኮሮና ቫይረስ ባለፈው መጋቢት ወር በኢትዮጵያ መታየቱን ተከትሎ መንግስት የበሽታውን…

የዐፄ ዳዊቷ በራራ፤ በደግማዊ ምኒልክ ዘመን እንደገና የታደሰችው አዲስ አበባ

የዐፄ ዳዊቷ በራራ፤ በደግማዊ ምኒልክ ዘመን እንደገና የታደሰችው አዲስ አበባ በወያኔና በኦነግ ዘመን በግማሽ ጠበበች እንጂ ፈጽሞ አልሰፋችም! ታከለ ኡማ ሳይፈጽመው በመቅረቱ የተፀፀተበትንና ለኦሮሞ ብሔርተኞችን ይቅርታ የጠየቀበትን አዲስ አበባን ፊንፊኔ የማድረግ ቀሪ የኦሮሙማ አላማ እንድታሳካ በዐቢይ አሕመድ ተሰይማ በአዲስ አበባ…

Addis Ababa is currently the epicentre of the COVID-19 pandemic!

The Ethiopian Prime Minister, Abiy Ahmed, commended the country’s increasing COVID-19 testing capacity as the number of confirmed cases reached 59,648 as of Monday. Ethiopia’s confirmed COVID-19 cases reached 59,648 after 976 new cases were registered on Monday, the country’s…