STATEMENT ON THE PROSPECTS FOR PEACE IN ETHIOPIA BY H.E. O OBASANJO.
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2021/09/5878839880_ed8cef1c71_o.jpg?fit=640%2C426&ssl=1)
Read Time:15 Second
ሁለቱም ወገኖች ሰላም፣ ጸጥታና የኢትዮጵያ መረጋጋት ምኞታቸው መሆኑን ገልፀውልኛል – ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ
በአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ የመንግስትን እና የህወሃትን አመራሮችን ማነጋገራቸውን ካስታወቁ በኋላ መግለጫ አውጥተዋል፡፡