በዛሬዋ ህዳር 5 ቀን 1872 ዓ.ም
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/05/image-3.jpg?fit=640%2C486&ssl=1)
Read Time:14 Second
ከዛሬ 144 ዓመት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን የዳግማዊ ዓፄ ቴዎድሮስ እና የእቴጌ ጥሩወርቅ ውቤ ልጅ የሆኑ ባይተዋሩ ልዑል ዓለማየሁ ከመቅደላ ጦርነት በኋላ በእንግሊዞች ተሰደው ከሚኖሩበት እንግሊዝ አገር ከ 12 ዓመት ቆይታ በኋላ በተወለዱ በ 19 ዓመታቸው ባደረባቸው የሳምባ ምች ሕመም ምክንያት ህይወታቸው ያለፈበት ዕለት ነበር።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/11/img_2288-1.jpg?resize=630%2C840&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/11/img_2291-1.jpg?resize=630%2C840&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/11/img_2289-1.jpg?resize=630%2C840&ssl=1)