Ethiopian Tribune

የኢትዮጵያ ትሪቢውን

amharic

በዎላይታዞንየድጋሜሕዝበውሳኔምርጫ (ሪፈረንደም) ድምፅአሰጣጥ እየተካሄደ ነው።

ሰኔ 12 ቀን 2015 ዓ/ም በዎላይታ ዞን የድጋሜ ሕዝበ ውሳኔ ምርጫ (ሪፈረንደም) ድምፅ አሰጣጥ እየተከነወነ ነው። – የመራጮች ምዝገባ እና የድምፅ መስጠት ሂደት በአንድ ቀን የሚደረግ ይሆናል። – የቀረቡት ሁለት አማራጮች ናቸው። እነሱም ፦ ነጭ እርግብ ፦ የ6ቱ ዞኖች (ኮንሶ፣…

ህወሓት የምርጫ ቦርድን ውሳኔ አልቀበልም አለ!!

” የቦርዱ ውሳኔ የሰላም ሂደቱ አደጋ ውስጥ የሚከት ነው ” – ህወሓት ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከቀናት በፊት ምርጫ ቦርድ ያሳለፈውን ውሳኔ እንደማይቀበለው ዛሬ ባወጣው መግለጫ አሳውቋል። የምርጫ ቦርድን ውሳኔ ” አልቀበለውም ” ያለው ህወሓት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እወያይበታለሁ…

ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) አረፉ።

ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) አረፉ። በቀድሞ ስማቸው አባ ኃይለማርያም መለሰ (ዶ/ር) በጵጵስና ስማቸው ብፁዕ አቡነ አረጋዊ (ዶ/ር) የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት እና የውጪ ግንኙነት መምሪያ የበላይ ኃላፊ የድሬዳዋና የጅቡቲ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል። ብፁዕ አቡነ አረጋዊ ሐምሌ…

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋሉ

በሶማሌ ክልል በተከሰተው ድርቅ ከ3 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ይፈልጋሉ። የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ደበበ ዘውዴ እንደገለጹት፥ በሶማሌ ክልል ከሚገኙ 11 ዞኖች ውስጥ በዘጠኙ ላይ የተከሰተው ድርቅ በሰዎች እና እንስሳት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሰ ነው፡፡ አሁን…

ፓትሪያርክ ይሉዋል እነዲህ ነው። እን ደ ወላይተኛ ተናጋሪው ቅዱስ ፓትርያሪክ።

ፕትርክና አይገባኝም ስላሉ ብቻ መንበራቸውን ጥለው እንዳይሄዱ በወታደር ይጠበቁ የነበረት ከወላይታ የተገኙት ወላይተኛ ተናጋሪው ቅዱስ ፓትርያሪክ የቀደመው ስማቸው አባ መልአኩ ይባላሉ። ምንም እንኳን ውልደታቸው በጎንደር ጋዢን በምትባል ስፍራ ቢሆንም ረጅም ዕድሜያቸውን ያሳለፉት እና አብረው የኖሩት ማህበራዊ ስነልቦናቸው ያገኙት ወላይታ በሚባል…

የሾላ ገበያ እሳት ከ50ሚሊዎን ብር በላይ ጉዳት አደረሰ።

” በእሳት አደጋው 50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ንብረት ውድሟል “ የአዲስ አበባ ከተማ የእሳት እና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ፤ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 ሾላ ገበያ በደረሰ የእሳት አደጋ 50 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ገልጿል። ኮሚሽኑ…

በእንተ ነገረ ፓስተር ዮናታን

ባለፉት ቀናት ፓስተር ዮናታን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥርዓተ እምነት (ዶግማ)፣ ቀኖና፣ ትውፊትና ታሪክን በሚያንቋሽሽ መልኩ የሰነዘራቸው እኩይ አስተምሕሮዎች መነጋገሪያ መሆናቸውን እየተመለከትን ነው። ለእነዚህ እኩይና ነገር ጫሪ ምልከታዎቹን በኹለት መንገድ መመልከትና መመከት ይቻላል። አንድም ከእምነት አንፃር አንድም ከምድራዊ ሕግጋት አንፃር።…

ክቡር አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ፓሪስ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ማህበረሰቡን በማመስገን ተሰናበቱ።

በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ፖርቹጋል ፣ ሞናኮ እንዲሁም UNSECO #የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ የስራ ጊዜያቸውን እንዳጠናቀቁ አሳውቀዋል። አምባሳደር ሄኖክ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰራጩት ፅሁፍ ፤ በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ፖርቹጋል፣  ሞናኮ እና UNSECO በአምባሳደርነት ሀገራቸውን ያገለገሉበት የስራ ጊዜ ማብቃቱን ገልጸዋል። ኢትዮጵያን በውጪ ሀገር…

“የአለም ፀሐይ ሁሉ ጠልቃ ትወጣለች፣የ’ኔ ፀሐይ ብቻ ምነው ጠልቃ ቀረች።”

ይኼንን ያሉት ሚስታቸውን በሞት የተነጠቁት ሌ/ጄኔራል ዐብይ አበበ ናቸው።ከሥር ያለው ፎቶ ውብ ወጣት ልዕልት ፀሐይ ኃይለሥላሴ ናቸውቀዳማዊ አፄ ኃይለሥላሴ ከ እቴጌ መነን አስፋው ከሚወልዷቸው ልጆች አንዷ ናቸው ልዕልቷ በጣሊያ ዳግም ወረራ ወቅት ከአባታቸው ጋር ወደ እንግሊዝ ስደት በኼዱበት ጊዜ ለንደን…