የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ነዋሪ አትሌት ጀግኖች ልጆቹን የሚገባቸውን ክብር በመስጠት እየተቀበላቸው ነው።
የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ነዋሪ ጀግኖች ልጆቹን የሚገባቸውን ክብር በመስጠት እየተቀበላቸው ነው
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/07/img_0420.jpg?fit=640%2C427&ssl=1)
Read Time:17 Second
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/07/img_0421.jpg?resize=640%2C427&ssl=1)
የኢትዮጵያ መዲና አዲስ አበባ ነዋሪ ጀግኖች ልጆቹን የሚገባቸውን ክብር በመስጠት እየተቀበላቸው ነው።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/07/img_0423.jpg?resize=640%2C427&ssl=1)
ጀግኖቹ በሚያልፉበት መንገዶች ሁሉ ነዋሪዎች በነቂስ አደባባይ ወጥተው ከከፍተኛ የደስታና የኩራት ስሜት ጋር ” እንኳን ደህና መጣችሁንል ፤ ኢትዮጵያን አኩርታችኃል ” እያለ ይገኛል።
የሀገር ኩራት የሆኑት ጀግኖች ልጆችም የሚገባቸውን ክብር እያገኙ ነው።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/07/img_0422.jpg?resize=640%2C427&ssl=1)
አሁን ” ሜክሲኮ ” አካባቢ ይገኛሉ ፤ ይህ መልዕክት በስልክ የሚደርሳችሁ ልጆቻችሁን ወጥታችሁ ተቀበሉ ፤ እንኳን ደህና መጣችሁልን በሏቸው።