የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጨፎ የተመራ ልዑክ መቀሌ ገባ።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/12/img_2614.jpg?fit=640%2C360&ssl=1)
Read Time:23 Second
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/12/img_2612.jpg?resize=640%2C360&ssl=1)
መቐለ የሚገኘው የፌዴራል መንግስት ልዑክ ፦
– በኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጨፎ የተመራ ነው።
– ልዑኩ ከ50 በላይ አባላት ያሉት ሲሆን ሚኒስትሮች፣ የፌደራል መስርያ ቤት ዋና ኃላፊዎች እና ዲፕሎማቶች ይገኙበታል።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/12/img_2609.jpg?resize=640%2C353&ssl=1)
– በልዑካን ቡዱኑ የጠ/ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ፣ የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ ፣ #የኢትዮ_ቴሌኮም ዋና ስራ ስፈፃሚ የሆኑት ወ/ሪት ፍሬህይወት ታሙሩ ፤ #የባንክ_ኃላፊዎች በርካታ ሚኒስቴሮች ይገኙበታል።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2022/12/img_2614.jpg?resize=640%2C360&ssl=1)
– የፌዴራሉ መንግሥት ልዑክ ፤ ዛሬ መቐለ መግባቱ የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊነት እንደሚያጠናክረው ታምኗል።
Credit : Demtsi Weyane