የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጨፎ የተመራ ልዑክ መቀሌ ገባ።

0
1 0
Read Time:23 Second

መቐለ የሚገኘው የፌዴራል መንግስት ልዑክ ፦

በኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጨፎ የተመራ ነው።

ልዑኩ 50 በላይ አባላት ያሉት ሲሆን ሚኒስትሮች፣ የፌደራል መስርያ ቤት ዋና ኃላፊዎች እና ዲፕሎማቶች ይገኙበታል።

በልዑካን ቡዱኑ የጠ/ሚኒስትሩ የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን የፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ #የኢትዮ_ቴሌኮም ዋና ስራ ስፈፃሚ የሆኑት /ሪት ፍሬህይወት ታሙሩ #የባንክ_ኃላፊዎች በርካታ ሚኒስቴሮች ይገኙበታል።

– የፌዴራሉ መንግሥት ልዑክ ፤ ዛሬ መቐለ መግባቱ የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊነት እንደሚያጠናክረው ታምኗል።

Credit : Demtsi Weyane

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *