የፌዴራል ፖሊስ መቐለ ከተማ ገብቶ ኃላፊነቱን መወጣት ጀምሯል።

0
2 0
Read Time:33 Second

የሰላም የስምምነቱን አፈፃፀም የሚከታተለዉ የአፍሪካ ህብረት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር (monitoring, verification and compliance) ቡድን በይፋ ተቋቁሟል።

• የተልዕኮ ቡድኑ 3 አባላት ያሉት ሲሆን በሰላም ስምምነቱ መሰረት የሲቪልና ወታደራዊ ስምምነቱን አፈፃፀም የሚከታተል ይሆናል።

• ሜጀር ጀነራል ራዲና ስቴፈን ከኬንያ፣ ኮሎኔል ሩፋይ ኡመር ማይሪጋ ከናይጄሪያ ፣ ኮሎኔል ቴፎ ሰኮል ከደቡብ አፍሪካ የተልዕኮ ቡድኑ አባላት ሆነው ተሰይመዋል።

• አባላቱ በዛሬው እለት የፌደራል ፖሊስ በመቐለ ከተማ ያሉ የመንግስት ተቋማትን የማረካከብ ሂደትን አስፈጽመዋል።

• የአፍሪካ ህብረት የክትትል፣ ማረጋገጥ እና ማስከበር ኮሚቴ ኣጉላዕ ተገኝቶ የትግራይ ኃይሎች የካባድ መሳርያ ትጥቅ የተሰበሰበበት አከባቢ ጎበኝቷል።

– የፌዴራል ፖሊስ መቐለ ከተማ ገብቶ ኃላፊነቱን መወጣት ጀምሯል።

– የሀገር መከላከያ ሰራዊት ከመቀለ በቅርብ ርቀት ላይ ወዳለችው አጉዕላ ገብተዋል ፤ የትግራይ ኃይሎች የፈቱትን ከባድ የጦር መሳሪያዎችን ይረከባሉ።

Photo Credit : ebc

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *