ንግስት ዘውዲቱ
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/11/img_2266-1.jpg?fit=640%2C800&ssl=1)
Read Time:13 Second
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/11/img_2266-1.jpg?resize=640%2C800&ssl=1)
በክርስትና ስማቸዉ አስካለማርያም የሚታወቁት ንግስት ዘውዲቱ የ ታላቂቱ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሴት አገረ ገዢ ነበሩ።
-የተወለዱት በወረይመኑ ፣ወሎ ኢትዮጵያ 1868
- የ ልጅ ተፈሪ መኮንን የበላይ ጠባቂ ነበሩ
- መጀመሪያ ትዳር አርአያስላሴ ዮሃንስ (የ አፄ ዮሃንስ ልጅ) በ ኋላ ጉግሳ ወሌ
-አባት ንጉስ ዳግማዊ ምንሊክ
በክርስትና ስማቸዉ አስካለማርያም የሚታወቁት ንግስት ዘውዲቱ የ ታላቂቱ ኢትዮጵያ የመጀመሪያ ሴት አገረ ገዢ ነበሩ።
-የተወለዱት በወረይመኑ ፣ወሎ ኢትዮጵያ 1868