በታላቋ ብሪታኒያ ያለውን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ቄሮዎች ደጃፉን ዘግተውታል።

0

አርቲስት ሹክሪ ጀማል “ቄሮ በሎንዶን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላለፉት አምስት ቀናት ሌት ተቀን ሠላማዊ ሠልፍ እያደረገ ነው።

0 0
Read Time:30 Second

አርቲስት ሹክሪ ጀማል “ቄሮ በሎንዶን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላለፉት ሶሰት ቀናት ሌት ተቀን ሠላማዊ ሠልፍ እያደረገ ነው።” ቄሮዎች ኤምባሲውን ማንም እንዳይገባ እንዳይወጣ አስዘግተንዋል እያሉ ይገኛሉ። የ ኤምባሲውን የሚሽን ወኪል ኢትዮጵያን ትሪቢውን ደውሎ ሲጠይቅ ኤምባሲው ስራውን እንደወትሮው እየሰራ ነው ነገርግን በኤምባሲወ ፊትለፊት የቆሙትን ሰላምዊ ሰልፈኞች ጉዳይ ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መመሪያ እየጠበቅን ነው። መመሪያው እንደደረስን በ ኤምባሲያችን ድህረ ገጽ የ ኤምባሲውን መመሪ እንገልጻልን በማለት ቅዳሜ ኦገስት 22 2020 የ ኤምባሲው ወኪል በቴክስት አሰውቀውናል።


በሌላ በኩል ዕለት ዐርብ የቄሮዎችን ወኪል ስለዚህ ጉዳይ ስንጠይቃቸው የኤምባሲው ወኪሎች ሊያነጋግሩን አይፈልጉም ብለዋልና የሰልፉ መሪ አርቲስት ሹክሪ ጀማል። ሙሉ ቃለ ምልልሱን በምስል ይዘን ቀርበናል ያድምጡ።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *