ሠላም ለኢትዮጵያ ትዕይንተ ሕዝብ በሃገረ ብሪታኒያ!
Read Time:11 Second
እሁድ ነሃሴ 24 ከሰዓት በኋላ በርከት ያሉ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሎንዶኑ የ ኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊትለፊት ሠላም ለኢትዮጵያ ብሚል ስያሜ ተሰልፈው ለኤምባሲው እና ለኢትዮጵያ መንግስት የድጋፍ ሠልፍ አድርገው ውለዋል። ቃለ ምልልሶቹን ይመልከቱ።
