ቢዝነስ

ቢዝነስ

ኢትዮጵያ አዲስ የብር ምስሎችን ለማተም 3.7 ቢሊዮን ብር (101 ነጥብ 2 ሚሊዮን ዶላር) አውጥታለች ተባለ፡፡

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ወይዘሮ ይናገር ደሴ ባቀረቡት መግለጫ እንዳስታወቁት አዲስ የተዋወቁት የገንዘብ ኖቶች አገሪቱ መዝባሪዎችና የተቀናጁና የተደራጁ ውንጀለኞች ብርን...

‹‹የኃይሌ ሪዞርት ሲቃጠል የመከላከያ እና የፖሊስ ኃይል አባላት እየሳቁ እሳት ይሞቁ ነበር››

‹‹በመንግሥት የፀጥታ አካላት ፊት ሕይወትም ንብረትም ጠፍቷል››የሻሽመኔ ከተማ ነዋሪዎች‹‹የኃይሌ ሪዞርት ሲቃጠል የመከላከያ እና የፖሊስ ኃይል አባላት እየሳቁ እሳት ይሞቁ ነበር››የሻሸመኔ...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሀብታቸውን አስመዘገቡ።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ሀብታቸውን በማስመዝገብ የሀብት ምዝገባ ሰነዳቸውን ለፌዴራል ሥነ ምግባር እና ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስረከቡ።–የፌዴራል ሥነ ምግባር...