ዐቢይ አሕመድ በፕሬዝደንትነት ስለሚመራው ብል[ጽ]ግና ልዩ ባሕርያት
ተፃፈ በ አቻምየለው ታምሩ በዐቢይ አሕመድ የሚመራው ብል[ጽ]ግና ምድራችን ካስተናገደቻቸው ዘረኛ ድርጅቶች ሁሉ ዘረኛነትን ፍጹማዊ ያደረገ ዘግናኝ የዘር ድርጅት ነው! ዐቢይ አሕመድ በፕሬዝደንትነት ስለሚመራው ብል[ጽ]ግና ልዩ ባሕርያት ሲናገር በኢትዮጵያ ከተከሰቱ...
የዐማራ ብልህነት ፡ ጥበብ አዋቂነት፣ አስተዋይነት፡ ፈሪሃ እግዛብሄርነት ፡ ጀግንነት ሲነገር ነው የኖረው፡፡ እውነቱም ያ ነው፡፡ ነገር ግን ብአዴን የተባለው ስብስብ ከዐማራ እናት መሐፀን የወጣ እስከማይመስል ድረስ ፡ አስመሳዮች፡ አድር ባዮች፡አሽከሮች፡ ሆዳሞች ፡ ከሃዲዎች ፡ የእናት ጡት ነካሾች፡፡