1 0

የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማስታወሻ። ስለ 60 ዎቹ ባለስልጣናት ግድያ ያልተነገሩ እውነታዎች።

https://youtu.be/_m2mU9p3bDE https://youtu.be/IWOPVe7IQgg https://youtu.be/7hRMNFEYFS4 ጠቅላይ ሚኒስትር ጸሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ በግፍ ከተገደሉ 50 ዓመታት በኋላ የትነገሩ የአዲስ አበባ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን ደብር አለቃ (ቄስ) ልጅ ናቸው። የተወለዱት የዛሬ 110 ዓመት...
0 0

በእንተ ነገረ ፓስተር ዮናታን

ባለፉት ቀናት ፓስተር ዮናታን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሥርዓተ እምነት (ዶግማ)፣ ቀኖና፣ ትውፊትና ታሪክን በሚያንቋሽሽ መልኩ የሰነዘራቸው እኩይ አስተምሕሮዎች መነጋገሪያ መሆናቸውን እየተመለከትን ነው። ለእነዚህ እኩይና ነገር ጫሪ ምልከታዎቹን በኹለት መንገድ...
1 0

ክቡር አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ ፓሪስ የሚገኘውን የኢትዮጵያ ኤምባሲ እና ማህበረሰቡን በማመስገን ተሰናበቱ።

በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ፖርቹጋል ፣ ሞናኮ እንዲሁም UNSECO #የኢትዮጵያ አምባሳደር ሄኖክ ተፈራ የስራ ጊዜያቸውን እንዳጠናቀቁ አሳውቀዋል። አምባሳደር ሄኖክ በተረጋገጠ የማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ላይ ባሰራጩት ፅሁፍ ፤ በፈረንሳይ፣ ስፔን፣ ፖርቹጋል፣  ሞናኮ እና UNSECO...
0 0

መስከረም አበራ ዛሬ ከሰዓት በኋላ አዲስ አበባ ውስጥ በሜክሲኮ የፌደራል ወንጀል ምርመራ መታሰሯን ተገለጠ።

ከዚህ ቀደም ታስራ ከእስር የተፈታችው መስከረም አበራ ዛሬ ከሰዓት በኋላ አዲስ አበባ ውስጥ በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋሏን ባለቤቷ መናገሩን ቢቢሲ ዘግቧል። የመስከረም አበራ ባለቤት አቶ ፍጹም ገ/ሚካኤል እንደተናግረው ፤...
0 0

የአውሮፓ ህብረት “በኢትዮጵያ የፌስቡክ ገፄ ተጠለፈብኝ” “ሀክ ተደርጌ ነው”ይላል።

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ይፋዊ የተረጋገጠ የፌስቡክ ገፅ ላይ የተጋራው የአንድ ግለሰብ አካውንት መልዕክት በበርካቶች ዘንድ ውግዘት ያደረሰ ሲሆን የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ "ሀክ ተደርጌ ነው" ብሏል። የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ በፌስቡክ ገፁ...
Menu
Social profiles