በታላቋ ብሪታኒያ ያለውን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ቄሮዎች ደጃፉን ዘግተውታል።
Read Time:30 Second
አርቲስት ሹክሪ ጀማል “ቄሮ በሎንዶን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ላለፉት ሶሰት ቀናት ሌት ተቀን ሠላማዊ ሠልፍ እያደረገ ነው።” ቄሮዎች ኤምባሲውን ማንም እንዳይገባ እንዳይወጣ አስዘግተንዋል እያሉ ይገኛሉ። የ ኤምባሲውን የሚሽን ወኪል ኢትዮጵያን ትሪቢውን ደውሎ ሲጠይቅ ኤምባሲው ስራውን እንደወትሮው እየሰራ ነው ነገርግን በኤምባሲወ ፊትለፊት የቆሙትን ሰላምዊ ሰልፈኞች ጉዳይ ከውጭ ጉዳይ ሚንስቴር መመሪያ እየጠበቅን ነው። መመሪያው እንደደረስን በ ኤምባሲያችን ድህረ ገጽ የ ኤምባሲውን መመሪ እንገልጻልን በማለት ቅዳሜ ኦገስት 22 2020 የ ኤምባሲው ወኪል በቴክስት አሰውቀውናል።
በሌላ በኩል ዕለት ዐርብ የቄሮዎችን ወኪል ስለዚህ ጉዳይ ስንጠይቃቸው የኤምባሲው ወኪሎች ሊያነጋግሩን አይፈልጉም ብለዋልና የሰልፉ መሪ አርቲስት ሹክሪ ጀማል። ሙሉ ቃለ ምልልሱን በምስል ይዘን ቀርበናል ያድምጡ።
Average Rating