Ethiopia | ፀሀፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ልዩ ተሸላሚ ሆነዋል

0
0 0
Read Time:26 Second

የዚህ ዐመት ፳፻፲፫ ልዩ የበጎ ሰው ሽልማት ተሸላሚ ፀሀፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ሆነዋል::

በዘንድሮው የበጎ ሰው ሽልማት ትዕዛዝ ስለ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ መድረክ የፈጸሙት ጀብድ ከታሪክ ማህደራቸው ተነቧል። በዲፕሎማሲው የሠሩት ታሪክ መቼም አይዘነጋም ተብሏል።

አቶ አምዴ አካለወርወቅ የፀሀፊ ትዕዛዝ የወንድም ልጅ ሲሆኑ፤ “በህይወት እያለሁ አጎቴን በዚህ ደረጃ ሲከበር ከማየት በላይ ደስታ የለም” ሲሉ ተናግረዋል።

የጀብደኛውን ሀገር ወዳድ ዲፕሎማት ፀሀፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሃብተወልድ ንግግሮችን ለማስታወሻነት ተናግረዋል። ዛሬም እኚህ አንጋፋ ሰው በክብር በመነሳታቸው ደስተኞችም ነን ብለዋል።

ሽልማቱንም የዕለቱ የክብር እንግደ ፕሬዝዳምት ሳህለወርቅ ዘውዴ ሰጥተዋል

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *