0 0

ቆይታ ከአቶ አለባቸው ደሳለኝ ጋር በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ምክር ቤት ውስጣዊ አለመግባባት ዙሪያ…

https://youtu.be/qb7F7pEiXgY ታህሳስ 29 ቀን 2013 ዓ ም ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ምክር ቤት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ዙሪያ የሚያመለክተውን ለመዳሰስ የተደረግ ቃለ ምልልስ። አቶ አለባቸው ደሳለኝ በታላቋ ብሪታኒያ የሚኖሩ መስራች አባል የሆኑበት የኢትዮጵያ...
0 0

አቶ ሥዩም መስፍንን ጨምሮ ሦስት የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የመከላከያ ሠራዊት የኃይል ሥምሪት መምርያ ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው እንዳስታወቁት፣ አቶ ሥዩም መስፍንን ጨምሮ ሦስት የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮችና አንድ የቀድሞ የመከላከያ ሠራዊት አባል እርምጃ ተወስዶባቸዋል፡፡ የመከላከያ ሠራዊቱ ባካሄደው ኦፕሬሽን...
0 0

በትግራይ ክልል ለወደሙና ለተዘረፉ ድርጅቶች ባለሀብቶች መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠየቁ

ሲሳይ ሳህሉበትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች፣ መንግሥት በወሰደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በደረሰባቸው የንብረት ውድመትና ዝርፊያ ተመልሰው ወደ ሥራ ለመግባት መንግሥት ሊያግዛቸው እንደሚገባ ባለሀብቶች ጠየቁ፡፡ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል ከሚገኙ...
0 0

አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የሕወሓት አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ

የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩትና አቦይ ስብሃት በመባል የሚታወቁት አቶ ስብሃት ነጋ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት መምሪያ ኃላፊ ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ለኢዜአ አስታውቀዋል፡፡የመከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት...
0 0

አቶ ጌታቸው አሰፋ በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቁጥጥር ስር ውሏል።

የትግራይ ህዝብ በአሉን በሰላም እንዳያሳልፍ የእናት ጡት ነካሽ የሆኑ የጁንታው ቡድን ርዝራዦች እዚህም እዚያም ችግር ለመፍጠር ሙከራ ቢያደርጉም ቁንጮወቹ ጁንታወች እየተያዙና እየተደመሰሱ ይገኛሉ። በአሁኑ ሠአት አብዛኛው የጁንታው የላዕላይ አመራሮች በጀግናው...
0 0

ከፍተኛ የህወሃት ጁንታ አመራሮች ሲደመሰሱ 9 ደግሞ በቁጥጥር ስር ዋሉ

የሰሜን ዕዝን በ45 ደቂቃ ውስጥ መብረቃዊ ጥቃት በመፈጸም ከጥቅም ውጭ አድርገነዋል ያለውን የጁንታው አፈቀላጤ ሴኩቱሬን ጨምሮ 4 ከፍተኛ የህወሃት ጁንታ አመራሮች ሲደመሰሱ 9 ደግሞ በቁጥጥር ስር ዋሉ የሰሜን ዕዝን በ45...
Menu
Social profiles