ሞሀመድ ሳላህ ለቤተክርስቲያን 3 ሚሊዮን የግብጽ ፓውንድ ሰጠ!

0
0 0
Read Time:23 Second


የግብጽ ብሔራዊ ቡድንና የእንግሊዙ ሊቨርፑል ኮከብ ተጫዋች የሆነው ሞሀመድ ሳላህ በእሳት አደጋ ምክንያት ውድመት ለደረሰበት ታሪካዊው የቅዱስ መርቆሬዎስ ቤተክርስቲያን መልሶ ግንባታ ይሆን ዘንድ የ 3 ሚሊዮን የግብጽ ፓውንድ ( $156,664 የአሜሪካ ዶላር) ድጋፍ አድርጓል።

ከሁለት ቀናት በፊት በዕለተ ሰንበት በግብጽ ካይሮ አቅራቢያ የሚገኘው ቅዱስ መርቆሬዎስ ቤተክርስቲያን ከ 5000 በላይ ምዕመናን የጾመ ፍልሰታ ቅዳሴ ሥርዓት በመከታተል ላይ እያሉ በኤሌክትሪክ ምክንያት በተነሳው የእሳት አደጋ ከ 41 በላይ ክርስቲያኖች ሕይወታቸው ሲያልፍ፤ ከ 55 በላይ የሚሆኑ ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱ ይታወቃል።


Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *