ለጥምቀት የልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ ብለዋል ጀነራሉ።
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/01/img_2958.jpg?fit=520%2C600&ssl=1)
Read Time:13 Second
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/01/img_2966.jpg?resize=576%2C1024&ssl=1)
#መልዕክት
ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) ፤ የቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊና የኒዩወርክ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፦
” ታቦታትን ይዘን ስንጓዝ ጣራ የለውም እንጂ #ቤተክርስቲያንን ይዘን እንደምንጓዝ ነው የሚቆጠረው ፤ ስለሆነም ታቦታትን ስናጅብ በዚህ ልክ ተረድተን #በትህትና እና #በሥርዓት መጓዝ ይኖርብናል። “
(የኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት)
![](https://i0.wp.com/ethiopiantribune.com/wp-content/uploads/2023/01/img_2965.jpg?resize=640%2C367&ssl=1)