African News

ዜና ከአፍሪቃ

ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በጋዜጠኛና ደራሲ ፍቅሩ ኪዳኔ የፀሎትና የሽኝት መርኃ ግብር ላይ በመገኘት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል።

የጋዜጠኛ እና ደራሲ ፍቅሩ ኪዳኔ የመታሰቢያ መርኃ ግብር ዛሬ በመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ-ክርስቲያን ተካሄደ። ጋዜጠኛና ደራሲ ፍቅሩ በሕክምና...

የሱዳን የሉዓላዊ ም/ቤት ሊቀመንበር ፤ ሌተናል ጀነራል አብዱልፈታህ አል ቡርሃን ባህር ዳር የጣና ፎረም እየተካፈሉ ይገኛሉ።

ባህር ዳር የጣና ፎረም መካሄድ ጀምሯል። 10ኛው የ " ጣና ፎረም " ጉባኤ በአፍሪካ የሰላም ፣ ጸጥታ እና ደህንነት ጉዳዮች...

ዶ/ር ደብረፅዮን ለሠላም ድርድር ድርጅታቸው ዝግጁ መሆኑን አስታወቁ።

ህወሓት በደቡብ አፍሪካ በሚደረገው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን ትላንት ምሽት አሳውቋል። ግጭቱን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ርጠኞች ነን ሲልም...