ሰበር ዜና

ሰበር ዜና

ቆይታ ከአቶ አለባቸው ደሳለኝ ጋር በኢትዮጵያ ዳያስፖራ ምክር ቤት ውስጣዊ አለመግባባት ዙሪያ…

https://youtu.be/qb7F7pEiXgY ታህሳስ 29 ቀን 2013 ዓ ም ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ ምክር ቤት የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ዙሪያ የሚያመለክተውን ለመዳሰስ የተደረግ ቃለ ምልልስ።...

አቶ ሥዩም መስፍንን ጨምሮ ሦስት የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮች መደምሰሳቸውን መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የመከላከያ ሠራዊት የኃይል ሥምሪት መምርያ ኃላፊ ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ አያሌው እንዳስታወቁት፣ አቶ ሥዩም መስፍንን ጨምሮ ሦስት የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮችና አንድ...

በትግራይ ክልል ለወደሙና ለተዘረፉ ድርጅቶች ባለሀብቶች መንግሥት መፍትሔ እንዲሰጣቸው ጠየቁ

ሲሳይ ሳህሉበትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ያሉ የማምረቻ ኢንዱስትሪዎች፣ መንግሥት በወሰደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በደረሰባቸው የንብረት ውድመትና ዝርፊያ ተመልሰው ወደ ሥራ...

አቶ ስብሃት ነጋን ጨምሮ ሌሎች የሕወሓት አመራሮች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ

የሕወሓት ከፍተኛ አመራር የነበሩትና አቦይ ስብሃት በመባል የሚታወቁት አቶ ስብሃት ነጋ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት ኃይል ስምሪት መምሪያ...

አቶ ጌታቸው አሰፋ በጀግናው መከላከያ ሰራዊታችን ቁጥጥር ስር ውሏል።

የትግራይ ህዝብ በአሉን በሰላም እንዳያሳልፍ የእናት ጡት ነካሽ የሆኑ የጁንታው ቡድን ርዝራዦች እዚህም እዚያም ችግር ለመፍጠር ሙከራ ቢያደርጉም ቁንጮወቹ ጁንታወች...

ከፍተኛ የህወሃት ጁንታ አመራሮች ሲደመሰሱ 9 ደግሞ በቁጥጥር ስር ዋሉ

የሰሜን ዕዝን በ45 ደቂቃ ውስጥ መብረቃዊ ጥቃት በመፈጸም ከጥቅም ውጭ አድርገነዋል ያለውን የጁንታው አፈቀላጤ ሴኩቱሬን ጨምሮ 4 ከፍተኛ የህወሃት ጁንታ...

የታደሰው የአፄ ሚኒሊክ መታሰቢያ የበአታ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሜ ዕለት ይመረቃል

የአፄ ሚኒሊክ መታሰቢያ የታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም ሕንጻ ቤተ/ክ በ40 ሚሊየን ብር ወጪ ዕድሣት ተጠናቅቆ የፊታችን ቅዳሜ ታኀሣስ 3 ቀን...

ዲና ሙፍቲ (አምባሳደር) “በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ዕርዳታ የሚሰጥባቸው መንገዶች መከፈታቸው ተገለጸ”

ብሩክ አብዱበትግራይ ክልል ሰብዓዊ ዕርዳታ የሚሰጥባቸው መንገዶች መከፈታቸው ተገለጸየውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዲና ሙፍቲ (አምባሳደር) በትግራይ ክልል ‹‹የሕግ ማስከበር...

አገር በመክዳት ወንጀል የተጠረጠሩት ሰባት ጄኔራል መኮንኖች ላይ 14 የምርመራ ቀናት ተፈቀደ

የሬዲዮ መገናኛን በመጥለፍና ግንኙነት እንዳይኖር በማቋረጥ የሰሜን ዕዝ በሕገወጡ የሕወሓት ጦር ጉዳት እንዲደርስበት በማድረጋቸው፣ አገር በመክዳትና ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱን በኃይል...