0 0

ኦባሳንጆ ትላንት መቐለ ነበሩ።

የአፍሪካ ህብረት (AU) የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ የቀድሞ የናይጄሪያ ፕሬዜዳንት ኦሊሴንጉን ኦባሳንጆ ትላንት ትግራይ ክልል መቐለ ከተማ እንደነበሩ EFE Noticias ዘግቧል። ኦባሳንጆ ወደትግራይ ክልል መቐለ የተጓዙት ለግጭቱ ሰላማዊ መፍትሄ ለመፈለግ...
0 0

ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ ለተፈቱት አመራሮች ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ “እንኳን ለቤታችሁ አበቃችሁ” በማለት መልካም ምኞቷን ገልፃለች።

ኮማንደር አትሌት ደራርቱ ቱሉ በባልደራስ ዋና ፅ/ቤት በመገኘት ታህሳስ 29/2014 ዓ.ም ከእስር ለተፈቱት አቶ እስክንድር ነጋ፣ አቶ ስንታየሁ ቸኮል፣ ወ/ሮ ቀለብ ስዮም እና ወ/ሮ አስካለ ደምሌ" እንኳን ደስ ያላችሁ ፤...
0 0

በሰሜኑ ጦርነት ፍጻሜ ላይ የምናየው የኋይል አሰላለፍ ምን ይመስል ይሆን??

አቢይ የሰሜን መር ፖለቲካዊ ተጽእኖን ለማፈራረስ በለኮሰው ጦርነት- ሰሜኑ የሀገሪቷን እጣፈንታን ወሰኝ ሆኖ በሚወጣበት ሁኔታ ጦርነቱ ክስተት ተፈጥሮአል፦ * ወንድወሰን ተክሉ* ፠ በሰሜኑ ጦርነት ፍጻሜ ላይ የምናየው የኋይል አሰላለፍ ምን...
Menu
Social profiles