Ethiopian Tribune

የኢትዮጵያ ትሪቢውን

Oromuma

ዘላለም ሙላቱ በሕግ እንዲጠየቁ ባልደራስ ለምርጫ ቦርድ ደብዳቤ አስገባ

ገዥውን ፓርቲ በመወከል የአዲስ አበባ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባልና የትምህርት ቢሮ ሓላፊ የሆኑት ዘላለም ሙላቱ፣ የከተማዋ ምክር ቤት የካቲት 3 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ላይ ባሰሙት ንግግር፣” በፊንፊኔ ዙሪያ የሚገኘው የኦሮሚያ ልዩ ዞን ፣አዲስ አበባ ከርሷን ሞልታ ፈርሷን…