Ethiopian Tribune

የኢትዮጵያ ትሪቢውን

Day: 14 November 2021

STATEMENT ON THE PROSPECTS FOR PEACE IN ETHIOPIA BY H.E. O OBASANJO.

ሁለቱም ወገኖች ሰላም፣ ጸጥታና የኢትዮጵያ መረጋጋት ምኞታቸው መሆኑን ገልፀውልኛል – ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ በአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ የመንግስትን እና የህወሃትን አመራሮችን ማነጋገራቸውን ካስታወቁ በኋላ መግለጫ አውጥተዋል፡፡