በኢትጵያ መንግስት እና ህወሓት መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት 12 ነጥቦች
ዛሬ በፕሪቶሪያ ፤ በኢትጵያ መንግስት እና ህወሓት መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት 12 ነጥብ የያዘ ነው። ከዚህም ስምምነት መካከል ፦ – ህወሓት #ትጥቅ_እንዲፈታ ከስምምነት ተደርሷል። – የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት ለማረጋገጥ እና የኢፌደሪ ሕገ-መንግሥቱን ለማስከበር የኢትዮጵያ መንግስት እና ህወሓት ተስማምተዋል።…