Ethiopia buys Chinese SH-15 (PCL-181) artillery as regional tension persists
As the brutal war in Tigray winds down, the Ethiopian Army continues to reinforce it’s capabilities to be better prepared for the next conflict, likely with Egypt of Sudan. Ethiopia has purchased at least 32 Chinese-made SH-15 (PCL-181) self-propelled howitzers….
የሦስቱነን ሚኒስትሮች ሹመት ለማጽደቅ የተሰጠው ድምጽ ፲ የህዝብ ተወካዮች እንደተቃወሙት ተነገረ።
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቀረቡለተን ሶስት የሚኒስትሮች ሹመት መርምሮ አፅድቋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሁለተኛ ዓመት የስራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ ባካሄደው ስብሰባ ዶ/ር ግርማ አመንቴ የግብርና ሚኒስትር፣ ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ የማዕድን ሚኒስቴር…