1 0

አጀንዳዬን አልቀይርም…!

ቲክቶከሩ ፍርድ ቤት ቀርቦ በፍርድ ቤት ፖሊስ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ጠይቆበት የነበረ እና ፍርድቤቱም ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ፈቅዶለት የነበረ ቢሆንም በመሃል ግን በዛሬው ዕለት የኦሮሞ አባ ገዳዎች ነን ያሉ የምሥራቅ አሩሲ ኗሪ አባ ገዳዎች መኪና ሞልተው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት የኦሮሙማ መንግሥታቸውን በገዳ ሥርዓት መሠረት ሽምግልና ጠይቀው ከፍርድ ቤት ቀጠሮ በፊት ዛሬ ምሽት ከፖሊስ ጣቢያ አማላጅ ሆነው፣ በዚያውም የገዳ ሥርዓት ማስታወቂያ ተሠርቶለት ተጠርጣሪው ከእስር እንዲወጣ መደረጉ ነው የተሰማው።

1 0

The Split Screen: Ethiopia’s Diplomatic Schizophrenia and the Magnitsky Shadow

What makes this moment particularly volatile is the religious dimension. The Ethiopian Orthodox Church is not a minority faith; it is woven into the country’s historical identity, claiming over a third of the population. Allegations that the state is persecuting the Church—backed by documented cases like the 30 November clergy murders and the December Arsi massacre—strike at the heart of Ethiopia’s self-conception as a Christian civilisation. For diaspora activists, this is a potent weapon. For the government, it’s an accusation that’s harder to dismiss as Western propaganda when priests are being killed on their way home from church

Menu
Social profiles