0 0

መንግሥት መቀመጫቸውን አዲስአበባ ላደረጉ የተለያዩ ሀገራት ወታደራዊ አታሼዎች በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ እየሠጠ ነው

ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጎረቤት ሀገራት እና የኢጋድ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ፍሰሃ ሻውል በሰጡት ማብራሪያ መንግሥት በኢትዮጵያ ሰላም እንዲሰፍን በርካታ እርምጃ መጓዙን ገልፀዋል።ሆኖም አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት አሁንም ለአሸባሪው ህወሓት በመወገን...
0 0

ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ ዛሬ እና ነገ አዲስ አበባ ይግኛሉ።

የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ዴቪድ ሳተርፊልድ ዛሬ እና ነገ በኢትዮጵየ፣ አዲስ አበባ ቆይታ እንደሚኖራቸው የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መ/ቤት መረጃ ያሳያል።ልዩ መልዕክተኛ ሳተርፊልድ ከኢትዮጵያ መንግስት፣ ከአፍሪካ ህብረት እና ከተባበሩት...
0 0

በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ከፍተኛ የሳይበር ጥቃት ሙከራ መደረጉን ኢንሳ አስታወቀ፡፡

በኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ከ3 ሺህ 400 በላይ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መደረጋቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጄንሲ ኢንሳ አስታውቋል፡፡የኤጄንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሹመቴ ግዛው ዛሬ በሰጡት መግለጫ፤ ባለፉት ጊዜያት በባንኮች፣ በማይክሮ...
0 0

የሕወሓት ሀይል ባለባቸውና ክልሉ በሚዋሰንባቸው አካባቢዎች ሰላም ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡

የሕወሓት ሀይል ባለባቸውና ክልሉ በሚዋሰንባቸው አካባቢዎች ሰላም ለማስፈን እየተሰራ መሆኑን የአማራ ክልል መንግስት አስታወቀ፡፡በአማራ ክልል አሁንም የሕወሓት ወራሪ ሀይል ባለባቸው አካባቢዎችና ክልሉ በሚዋሰንባቸው አካባቢዎች ሰላም እንዲሰፍን እየተሰራ መሆኑን የክልሉ መንግስት...
0 0

የአዲስ አበባ ከተማ ፍርድቤት ባለፉት ስድስት ወራት ከ57ሺ በላይ መዝገቦች ላይ ወሳኔ መስጠቱን አስታወቀ፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ ፈርድ ቤት በስድስት ወራት ውስጥ ለ57 ሺ 179 መዝገቦች ውሳኔ መሰጠቱን አስታውቋል፡፡የፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት አቶ ተስፋዬ መለሰ የፍርድ ቤቶችን የስድስት ወራት ሪፖርት ለከተማው ምክር ቤት ባቀረቡበት ወቅት...
0 0

ፕሬዜዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

" በሱማሌ ክልል በድርቅ ለተፈቀሉት በርካታ ወገኖቻችን ውሃ በአስቸኳይ ይደርስ ዘንድ ለአንድ ወር በቀን 5 ቦቴ ድጋፍ ጀምረናል።በቀብሪ በያ ያየኽቸው ሁሉ በተለይም ሴቶች ጥያቄ አንድ ብቻ ነበር 'ውሃ' ፤ ለዘላቂ...
0 0

Open Letter to Amhara Regional Government Leadership

ግልጽ ደብዳቤለአማራ መስተዳድር አመራሮችጉዳዩ፡ እራሱን ከጥቃት በመከላከል ላይ ስላለው የአማራ ሕዝብና የአብራኩ ክፋይ ስለሆነው ፋኖለ30 ዓመታትና ከዚያም በላይ የአማራው ሕዝብ ዘርፈ ብዙ በሆኑ ጥቃቶች፣ የዘር ማጥፋት ወንጀልን ጨምሮ ሲገደል፣ ሲታሰር፣...
0 0

አዲሱ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት ህንፃ ዝርዘር ጉዳዮች

- የህንፃው መሰረት ድንጋይ የተቀመጠው በሰኔ 20 ቀን 2007 ዓ/ም በወቅቱ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ባለስልጣን በነበሩት በሚኒስትር ማዕረግ የፖሊሲ ጥናት እና ምርምር አማካሪ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ...
Menu
Social profiles